Discoverየዓለም ዜናየጥቅምት 26 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና
የጥቅምት 26 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና

የጥቅምት 26 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና

Update: 2025-11-05
Share

Description

የጀርመን ፍርድ ቤት በዛሬው ዕለት 10 ታማሚዎችን በመግደል ጥፋተኛ በተባለች ነርስ ላይ የእድሜ ልክ እስራት ፈረደ። ግለሰቧ 27 ሰዎች ላይም የመግደል ሙከራ በማድረግ ጥፋተኛ ተብላለች።
ፈረንሳይ ውስጥ በዛሬው ዕለት አንድ ግለሰብ በመኪና ሆን ብሎ በሰዎች ላይ ባደረሰው ጥቃት ዘጠኝ ሰዎች ተጎዱ። ግለሰቡ በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውሏል።
የጋዛ ባለሥልጣናት እስራኤል በዛሬው ዕለት የ15 ፍልስጤማውያንን አስከሬን መመለሷን አስታወቁ። ሀማስም ከሁለት ሳምንት በፊት 20 ታጋቾችን እና 21 አስከሬኖችን ለእስራኤል አስረክቧል።
የሩሲያ ፕሬዝደንት ቭላድሚር ፑቲን ሀገራቸው የኒኩሊየር የጦር መሣሪያ ሙከራ እንደምትጀምር ዛሬ አስታወቁ።
Comments 
loading
00:00
00:00
1.0x

0.5x

0.8x

1.0x

1.25x

1.5x

2.0x

3.0x

Sleep Timer

Off

End of Episode

5 Minutes

10 Minutes

15 Minutes

30 Minutes

45 Minutes

60 Minutes

120 Minutes

የጥቅምት 26 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና

የጥቅምት 26 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና

DW