Discoverየዓለም ዜናየመስከረም 28 ቀን 2018 የዓለም ዜና
የመስከረም 28 ቀን 2018 የዓለም ዜና

የመስከረም 28 ቀን 2018 የዓለም ዜና

Update: 2025-10-08
Share

Description

-ኤርትራና ህወሓት ኢትዮጵያን ለመዉጋት እየተዘጋጁ ነዉ በማለት የኢትዮጵያ መንግሥት ከሰሰ።የኢትዮጵያ ዉጪ ጉዳይ ሚንስቴር ለተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በፃፈዉ ደብዳቤ እንዳለዉ የኤርትራ መንግሥትና «አክራሪ» ያለዉ የህወሓት አንጃ ፋኖን ይረዳሉ፣ ኢትዮጵያን ለመዉረርም እየተዘጋጁ ነዉ።---የእስራኤል ጦር ሁለት ሳምንት ሳይሞላ ለሁለተኛ ጊዜ ለጋዛ ሕዝብ ርዳታ የጫኑ የጀርልባዎች ቅፍለትን አገደ።145 በጎ አድራጊዎችን ያዘ።-የሩሲያና የ,ዩናይትድ ስቴትስ ዉዝግብ እየተካረረ ነዉ።ዩናይትድ ስቴትስ የኑክሌር ቦምብ ለመሞከር፣ ለዩክሬን ኑክሌር ማወንጨፍ የሚችል ሚሳዬል ለማስታጠቅም ተዘጋጅታለች በማለት ሩሲያ ወቅሳለች።
Comments 
00:00
00:00
x

0.5x

0.8x

1.0x

1.25x

1.5x

2.0x

3.0x

Sleep Timer

Off

End of Episode

5 Minutes

10 Minutes

15 Minutes

30 Minutes

45 Minutes

60 Minutes

120 Minutes

የመስከረም 28 ቀን 2018 የዓለም ዜና

የመስከረም 28 ቀን 2018 የዓለም ዜና

DW