የቅዳሜ ጥቅምት 29 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና
Update: 2025-11-08
Description
DW Amharic -የዛሬው የዓለም ዜና ህወሓት በትግራይ ኃይል አባላት ላይ የድሮን ጥቃት መፈጸሙን መግለፁ።ህወሓት በገለፀው ትራምፕ በደቡብ አፍሪካ በሚካሄደው በG20 ጉባኤ ላይ የአሜሪካ ባለስልጣናት እንደማይገኙ መግለፃቸው፤የታንዛንያ ፖሊስ በሐገሪቱ ከተከሰተው ሁከትና ብጥብጥ ጋር በተያያዘ 10 የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮች ለማሰር ማቀዱን ፣ሩስያ አንድ ተጨማሪ በምስራቅ የዩክሬይ ግዛት የምትገኝ መንደር መያዟን ማስታወቋን እንዲሁም ደቡብ ብራዚልን የመታው «ቶርኒዶ» የተሰኘው አውሎ ንፋስ 5 ሰዎችን ሲገድል ከ430 በላይ መጉዳቱ ያስቃኛል።
Comments
In Channel























