የዓለም ዜና፤ መስከረም 29 ቀን 2018 ሐሙስ
Update: 2025-10-09
Description
አርስተ ዜና-እስራኤልና ሀማስ በዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ «የመጀመሪያው ምዕራፍ» የሰላም እቅድ ተስማሙ። ስምምነቱ ሲበሰር ፍልስጤማውያንም ከተጠለሉባቸው የመጠለያ ጣቢያዎች በመውጣት ደስታቸውን በሆታ ገልጸዋል። በሺህዎች የሚቆጠሩ እስራኤላውያን ደስታቸዉን ለመግለፅ አደባባይ ወተዋል። ኢራን በበኩልዋ የዘር ጭፍጨፋን የሚያቆም ስምምነትን ሁሉ በደስታ እንደምትቀበል ገልፃለች።-ልትወጋኝ እየተዘጋጀት ነው ስትል ኢትዮጵያ የከሰሰቻት ኤርትራ ክሱን ወታደራዊ ፀብ አጫሪነት ስትል ውድቅ አደረገች። -አፍጋኒስታን ውስጥ የማህበራዊ ሚዲያ መድረኮችን መጠቀም የተከለከለ መሆኑ ተሰማ። ቲክቶክ ከታገደ ሁለት ዓመት ሆኖታል።
Comments
In Channel
























