Discoverየዓለም ዜናየዓለም ዜና፤ መስከረም 29 ቀን 2018 ሐሙስ
የዓለም ዜና፤ መስከረም 29 ቀን 2018 ሐሙስ

የዓለም ዜና፤ መስከረም 29 ቀን 2018 ሐሙስ

Update: 2025-10-09
Share

Description

አርስተ ዜና-እስራኤልና ሀማስ በዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ «የመጀመሪያው ምዕራፍ» የሰላም እቅድ ተስማሙ። ስምምነቱ ሲበሰር ፍልስጤማውያንም ከተጠለሉባቸው የመጠለያ ጣቢያዎች በመውጣት ደስታቸውን በሆታ ገልጸዋል። በሺህዎች የሚቆጠሩ እስራኤላውያን ደስታቸዉን ለመግለፅ አደባባይ ወተዋል። ኢራን በበኩልዋ የዘር ጭፍጨፋን የሚያቆም ስምምነትን ሁሉ በደስታ እንደምትቀበል ገልፃለች።-ልትወጋኝ እየተዘጋጀት ነው ስትል ኢትዮጵያ የከሰሰቻት ኤርትራ ክሱን ወታደራዊ ፀብ አጫሪነት ስትል ውድቅ አደረገች። -አፍጋኒስታን ውስጥ የማህበራዊ ሚዲያ መድረኮችን መጠቀም የተከለከለ መሆኑ ተሰማ። ቲክቶክ ከታገደ ሁለት ዓመት ሆኖታል።
Comments 
00:00
00:00
x

0.5x

0.8x

1.0x

1.25x

1.5x

2.0x

3.0x

Sleep Timer

Off

End of Episode

5 Minutes

10 Minutes

15 Minutes

30 Minutes

45 Minutes

60 Minutes

120 Minutes

የዓለም ዜና፤ መስከረም 29 ቀን 2018 ሐሙስ

የዓለም ዜና፤ መስከረም 29 ቀን 2018 ሐሙስ

DW