የጥቅምት 12 ቀን 2018 የዓለም ዜና
Update: 2025-10-22
Description
-የጀርመን መራሔ መንግሥት ፍሪድሪሽ ሜርስ ሥደተኞችን የሚያጥላላ መልዕክት ማስተላለፋቸዉ የቀሰቀሰዉ ቁጣና ተቃዉሞ እንደቀጠለ ነዉ።የሜርስን መግለጫ፣ ፖለቲከኞች፣ የመብት ተሟጋቾችና የኤኮኖሚ ባለሙያዎች ነቅፈዉታል።--የሩሲያ ጦር ኃይል የኑክሌር ጦር መሳሪያ ልምምድ ጀመረ።ልምምዱ የኑኬሌር አረር መሸከም የሚችሉ ሚሳዬሎችን፣ መርከቦችንና አዉሮፕላኖችን ያካተተ ነዉ።---የእስራኤል ጠቅላይ ሚንስትር ቢኒያሚን ኔታንያሁ እስራኤል በዩናይትድ ስቴትስ ቁጥጥር ሥር የምትገኝ ሐገር አይደለችም አሉ።ኔታንያሁ የአሜሪካ ምክትል ፕሬዝደንትን ከማነጋገራቸዉ በፊት ዛሬ እንዳሉት እስራኤል የራስዋን ፀጥታ በሚመለከት የምትወስነዉ ራስዋ ናት።
Comments
In Channel























