Discoverየዓለም ዜናየጥቅምት 2 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና
የጥቅምት 2 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና

የጥቅምት 2 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና

Update: 2025-10-12
Share

Description

• ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ ከሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሐሙድ ጋር መወያየታቸውን አስታወቁ ። የማዳጋስካሩ ፕሬዚዳንት በሀገሪቱ «ስልጣኑን በኃይል ለመቆጣጠር ሙከራ » እየተደረገብኝ ነው አሉ።እስራኤል በጋዛ ሰርጥ በሃማስ እጅ ታግተው የሚገኙ 20 ታጋቾችን ለመቀበል መዘጋጀቷን አስታወቀች።ጀርመን ወጣት ሶሪያዉያንን ወደ ሃገራቸው ለመመለስ ዝግጅት ማድረግ መጀመሯን አስታወቀች ።• ፍልስጥኤማዊው የፎቶ ጋዜጠኛ ሳሄር አልግሆራ የባዩ የጦርነት ዘጋቢ ሽልማት አሸነፈ።
Comments 
00:00
00:00
x

0.5x

0.8x

1.0x

1.25x

1.5x

2.0x

3.0x

Sleep Timer

Off

End of Episode

5 Minutes

10 Minutes

15 Minutes

30 Minutes

45 Minutes

60 Minutes

120 Minutes

የጥቅምት 2 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና

የጥቅምት 2 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና

DW