Discoverየዓለም ዜናየጥቅምት 28 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና
የጥቅምት 28 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና

የጥቅምት 28 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና

Update: 2025-11-07
Share

Description

የጥቅምት 28 ቀን 2018 ዓ.ም. አርዕስተ ዜና

የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ዜጎች «የአካባቢያቸውን ልማት ማገዝ እንዲችሉ ሰላም ያስፈልጋል» ሲሉ ዛሬ ተናገሩ።


የሱዳን ጦር፣የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል ለሊቱን በሰሜን ምሥራቅ ሱዳን ሁለት ከተሞች ላይ የጣላቸውን የድሮኖች ጥቃቶች መመከቱን አስታወቀ። የጥቃት ዒላማ የአትባራ ከተማና ሪቨር ናይል ክፍለ ሀገር ናቸው።

ከበርካታ የአፍሪቃ ሀገራት የመጡ ከ1400 በላይ አፍሪቃውያን ከሩስያ ኅይሎች ጎን ተሰልፈው ይዋጋሉ ስትል ኪቭ አስታወቀች።
Comments 
In Channel
00:00
00:00
x

0.5x

0.8x

1.0x

1.25x

1.5x

2.0x

3.0x

Sleep Timer

Off

End of Episode

5 Minutes

10 Minutes

15 Minutes

30 Minutes

45 Minutes

60 Minutes

120 Minutes

የጥቅምት 28 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና

የጥቅምት 28 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና

DW