የጥቅምት 28 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና
Update: 2025-11-07
Description
የጥቅምት 28 ቀን 2018 ዓ.ም. አርዕስተ ዜና
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ዜጎች «የአካባቢያቸውን ልማት ማገዝ እንዲችሉ ሰላም ያስፈልጋል» ሲሉ ዛሬ ተናገሩ።
የሱዳን ጦር፣የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል ለሊቱን በሰሜን ምሥራቅ ሱዳን ሁለት ከተሞች ላይ የጣላቸውን የድሮኖች ጥቃቶች መመከቱን አስታወቀ። የጥቃት ዒላማ የአትባራ ከተማና ሪቨር ናይል ክፍለ ሀገር ናቸው።
ከበርካታ የአፍሪቃ ሀገራት የመጡ ከ1400 በላይ አፍሪቃውያን ከሩስያ ኅይሎች ጎን ተሰልፈው ይዋጋሉ ስትል ኪቭ አስታወቀች።
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ዜጎች «የአካባቢያቸውን ልማት ማገዝ እንዲችሉ ሰላም ያስፈልጋል» ሲሉ ዛሬ ተናገሩ።
የሱዳን ጦር፣የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል ለሊቱን በሰሜን ምሥራቅ ሱዳን ሁለት ከተሞች ላይ የጣላቸውን የድሮኖች ጥቃቶች መመከቱን አስታወቀ። የጥቃት ዒላማ የአትባራ ከተማና ሪቨር ናይል ክፍለ ሀገር ናቸው።
ከበርካታ የአፍሪቃ ሀገራት የመጡ ከ1400 በላይ አፍሪቃውያን ከሩስያ ኅይሎች ጎን ተሰልፈው ይዋጋሉ ስትል ኪቭ አስታወቀች።
Comments
In Channel























