Discoverየዓለም ዜናየጥቅምት 7 ቀን 2018 የዓለም ዜና
የጥቅምት 7 ቀን 2018 የዓለም ዜና

የጥቅምት 7 ቀን 2018 የዓለም ዜና

Update: 2025-10-17
Share

Description

-ትግራይ ዉስጥ ለሁለት ዓመት በተደረገዉ ጦርነት ከ152 ሺሕ በላይ የክልሉ ሴቶች መደፈራቸዉን «የትግራይ ጄኖ ሳይድ» የተባለዉ ኮሚሽን አስታወቀ።ኮሚሽኑ በ166 ገፅ በሰነደዉ ጥናቱ በትግራይ ሴቶች ላይ ከተፈፀመዉ አጠቃላይ ፆታዊ ጥቃት 90 በመቶዉን ያደረሱት የኤርትራና የኢትዮጵያ ጦር ኃይላት ባልደረቦች ናቸዉ ይላል።----ባለፈዉ ሮብ የሞቱት የኬንያ የረጅም ጊዜ ዕዉቅ ፖለቲከኛ የራይላ ኦዲንጋ አስከሬን ዛሬ በይፋ ተሸኘ።---የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕና የሩሲያዉ አቻቸዉ ቭላድሚር ፑቲን የዩክሬን ጦርነት ሥለሚቆምበት ብልሐት በቅርቡ ፊት ለፊት ተገናኝተዉ ለመነጋገር ተስማሙ።
Comments 
00:00
00:00
x

0.5x

0.8x

1.0x

1.25x

1.5x

2.0x

3.0x

Sleep Timer

Off

End of Episode

5 Minutes

10 Minutes

15 Minutes

30 Minutes

45 Minutes

60 Minutes

120 Minutes

የጥቅምት 7 ቀን 2018 የዓለም ዜና

የጥቅምት 7 ቀን 2018 የዓለም ዜና

DW