“እርዳታ ካገኘን 2 ዓመት ሆነን” በ2013 ከትግራይ የተፈናቀሉ ወገኖች
Update: 2024-11-15
Description
በ2013 ዓም የሰሜኑ ጦርነት ወቅት ተፈናቅለው በአማራ ክልል ሰሜን ጎንደር ዞን ደባርቅ ከተማና አካባቢው የሚገኙ ተፈናቃዮች “እርዳታ ካገኘን 2 ዓመት ሆኖናል” አሉ፣ የዞኑ አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ጽ/ቤት በበኩሉ የእርዳታ አቅርቦት መዘግየት ቢኖርም “2 ዓመት የተባለው ግን የተጋነነ ስሞታ ነው” ብሏል።
Comments
In Channel