የገዳ-ሥርዓት ለኦሮሞ ነፃነት ፓርቲ (ገዳ ቢሊሱማ) አቤቱታ
Update: 2025-10-20
Description
የገዳ-ሥርዓት ለኦሮሞ ነጸናት ፓርቲ ገዳ ቢሊሱማ ፕሬዝዳንት አቶ ሮቤሌ ታደሰ አገር አቀፍ ምርጫ ስኖር ከፍተኛ እንቅስቃሴ ማድረግ የሚጠበቅ ነበር ግን አሁን ያን የሚመስል ምንም አይነት እንቅስቃሴ የለም ሲሉ መንግስት ምርጫ ለማድረግ የሚወስንም ከሆነ በአገሪቱ እየተስተዋለ ያለውን ግጭትና አስቻይ ሆኑታ በማገናዘብ መሆኑ እንደሚገባው ጠይቀዋል፡፡
Comments
In Channel