DiscoverDW | Amharic - Newsበአዉሮጳ ኅብረት ተቃዉሞ የገጠመዉ የአሜሪካ የ 28 ነጥብ የሰላም እቅድ
በአዉሮጳ ኅብረት ተቃዉሞ የገጠመዉ የአሜሪካ የ 28 ነጥብ የሰላም እቅድ

በአዉሮጳ ኅብረት ተቃዉሞ የገጠመዉ የአሜሪካ የ 28 ነጥብ የሰላም እቅድ

Update: 2025-11-24
Share

Description

በአዉሮጳ ኅብረትና ዩክሬን ተቃዉሞ የገጠመዉ የአሜሪካ የ 28 ነጥብ የሰላም እቅድ





ዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ ሩስያ በዩክሬንየምታካሂደዉን ጦርነት ለማስቆም ያወጣችዉን ባለ 28 ነጥብ የሰላም እቅድ የአዉሮጳ ኅብረት ተቃወመዉ። ኅብረቱ የራሱ ያለዉዉን የሰላም አማራጮች ይፋ አድርጓል። በአውሮጳ ውስጥ የሚገኙ ፖለቲከኞች እና ተንታኞች የዩናይትድ ስቴትስ ለዩክሪን ሰላም ያመጣል ስትል የሰላም እቅድ ስታዘጋጅ ከአውሮጳ ህብረት እና ከዩክሬን ጋር ሳትመካከር ነዉ ብለዉ ያምናሉ። ዩናይትድ ስቴትስ ከዩክሬይን ይልቅ ከሞስኮ ጋር የበለጠ ወዳጅነት እንዳላትም ይነገራሉ።

በአውሮጳ ኅብረት እና በዩናይትድ ስቴትስ መካከል የተነሱት የሰላም እቅዶች፣ ልዩነቶች እና ውዝግቦች ምንድን ናቸዉ? የአዉሮጳ ኅብረት መቀመጫ ብረስልስ ላይ የሚገኘዉን የዶቼ ቬለ ዘጋቢ ገበያዉ ንጉሴን አነጋግረናል። በሌላ በኩል 7ኛው የአውሮጳ ህብረት እና የአፍሪቃ ህብረት የሁለት ቀናት የመሪዎች ጉባኤ ዛሬ አንጎላ መዲና ሉዋንዳ ላይ ዛሬ ጀምሯል። ይህ ሁለቱ አህጉራት የጋራ ጉባኤ በመክፈቻዉ የአውሮጳ ህብረት እና የአፍሪቃ ህብረት አጋርነት 25ኛ ዓመትን አክብሯል።





ገበያዉ ንጉሴ / አዜብ ታደሰ

ነጋሽ መሐመድ

Comments 
In Channel
loading
00:00
00:00
x

0.5x

0.8x

1.0x

1.25x

1.5x

2.0x

3.0x

Sleep Timer

Off

End of Episode

5 Minutes

10 Minutes

15 Minutes

30 Minutes

45 Minutes

60 Minutes

120 Minutes

በአዉሮጳ ኅብረት ተቃዉሞ የገጠመዉ የአሜሪካ የ 28 ነጥብ የሰላም እቅድ

በአዉሮጳ ኅብረት ተቃዉሞ የገጠመዉ የአሜሪካ የ 28 ነጥብ የሰላም እቅድ

ገበያው ንጉሤ