በካርቱም ከተማ የተፈጸመው የድሮን ጥቃት እና የተናፈቀው የተኩስ አቁም
Update: 2025-11-08
Description
የሱዳን ዋና ከተማ ካርቱም፣ አትባራ እና ኦምዱርማን ላይ ዛሬ አርብ በድሮኖች ጥቃት መፈጸሙን የዐይን እማኞች እና ወታደራዊ መኮንኖች አስታውቀዋል። ጥቃቶቹ የተፈጸሙት አሜሪካን ጨምሮ አራት ሀገራት ብሔራዊ ጦር እና በፈጥኖ ደራሹ ኃይል ለሰብአዊነት ተኩስ እንዲያቆሙ ግፊት እያደረጉ በሚገኝበት ወቅት ነው።
Comments
In Channel




