DiscoverDW | Amharic - Newsየአንድ ለአንድ እንግዳ ወ/ሮ ራኬብ መሰለ
የአንድ ለአንድ እንግዳ ወ/ሮ ራኬብ መሰለ

የአንድ ለአንድ እንግዳ ወ/ሮ ራኬብ መሰለ

Update: 2025-04-04
Share

Description

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ወ/ሮ ራኬብ መሰለ ቀደም ባሉት ዓመታት ሕጻናት አድን በተባለው መንግሥታዊ ያልሆነ ዓለም አቀፍ ድርጅት በእስያ፣ ምዕራብ እና ማዕከላዊ አፍሪቃ ውስጥ ባሉ ከ16 የሚበልጡ ሃገራት በልጆችን መብት አማካሪነት አገልግለዋል። በዚሁ ዘርፍ የአቅም ግንባታ ሥራዎችንም ሢሠሩ ቆይተዋል። ደቡብ አፍሪቃ በፕሪቶሪያ ዩኒቨርሲቲ ግሎባል ካምፓስ አፍሪቃ ተቋም በሰብአዊ መብቶች እና በአፍሪቃ ዴሞክራሲዊነት መርኀግብር ከመጀመሪያዎቹ ተመራቂዎች አንዷ ናቸው። እንግዳችን ወ/ሮ ራኬብ መሰለ ሰኔ 18 ቀን 2013 ዓ,ም በምክር ቤት የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ኢሰመኮ ምክትል ዋና ኮሚሽን ሆነው ተሹመዋል። ካለፈው ዓመት ሐምሌ አንስቶ እስከ ጥር 22 ቀን 2017 ዓ,ም ድረስም ኢሰመኮን ሲመሩ ቆይተው በሌላ ኃላፊ ተተክተዋል።



ሸዋዬ ለገሠ



አዜብ ታደሰ

Comments 
In Channel
loading
00:00
00:00
x

0.5x

0.8x

1.0x

1.25x

1.5x

2.0x

3.0x

Sleep Timer

Off

End of Episode

5 Minutes

10 Minutes

15 Minutes

30 Minutes

45 Minutes

60 Minutes

120 Minutes

የአንድ ለአንድ እንግዳ ወ/ሮ ራኬብ መሰለ

የአንድ ለአንድ እንግዳ ወ/ሮ ራኬብ መሰለ