DiscoverDW | Amharic - Newsአሳሳቢ እየሆነ የሄደው የፕረስ ነጻነት ይዞታ በኢትዮጵያ
አሳሳቢ እየሆነ የሄደው የፕረስ ነጻነት ይዞታ በኢትዮጵያ

አሳሳቢ እየሆነ የሄደው የፕረስ ነጻነት ይዞታ በኢትዮጵያ

Update: 2023-05-14
Share

Description

ኢትዮጵያ ውስጥ የፕረስ ነጻነት ይዞታ ከተለያዩ ዓለም አቀፍ ተቋማት ትችት ለተወሰኑ ዓመታት እፎይታ አግኝቶ ከሰነበተ በኋላ ዳግም በአሳሳቢነት ይጠቀስ ጀምሯል። አንድ ወቅት ወህኒ ቤቶች ከጋዜጠኛ እስረኛ ነጻ እንዳልሆኑ አሁን በርካታ ጋዜጠኞች በይፋ በሚታወቁም ሆነ ባልታወቁ እስር ቤት እንደሚገኙ እየተገለጸ ነው። የዘንድሮው የፕረስ ነጻነት ቀን በዓለም አቀፍ ደረጃ ሲታሰብ አምነስቲ ኢንተርናሽናል ይፋ ባደረገው መረጃ መሠረት ባለፈው ጎርጎሪዮሳዊ ዓመት ብቻ 29 ጋዜጠኞች እና የመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች ኢትዮጵያ ውስጥ ታስረዋል። መንግሥት ፕረስን በተመለከተ ጥሩ ጥሩ ሕጎችን መደንገጉን የሚገልጹ ወገኖች በጋዜጠኞች ላይ ለሚደርሰው ችግር የሕጉ ተግባራዊ አለመሆን ዋነኛ መንስኤ እንደሆነ ያመለክታሉ።



ዶቼ ቬለ «በኢትዮጵያ አሳሳቢ እየሆነ ስለሄደው የፕረስ ነጻነት ይዞታ» ያካሄደውን ውይይት ለማድመጥ የድምጽ ማዕቀፉን ይጫኑ።



ሸዋዬ ለገሠ

Comments 
In Channel
loading
00:00
00:00
x

0.5x

0.8x

1.0x

1.25x

1.5x

2.0x

3.0x

Sleep Timer

Off

End of Episode

5 Minutes

10 Minutes

15 Minutes

30 Minutes

45 Minutes

60 Minutes

120 Minutes

አሳሳቢ እየሆነ የሄደው የፕረስ ነጻነት ይዞታ በኢትዮጵያ

አሳሳቢ እየሆነ የሄደው የፕረስ ነጻነት ይዞታ በኢትዮጵያ