DiscoverDW | Amharic - Newsበትግራይ ክልልና በአካባቢዉ ያንዣበበዉ የጦርነት ሥጋት
በትግራይ ክልልና በአካባቢዉ ያንዣበበዉ የጦርነት ሥጋት

በትግራይ ክልልና በአካባቢዉ ያንዣበበዉ የጦርነት ሥጋት

Update: 2025-11-07
Share

Description

የትግራይ ክልል ታጣቂዎች የክልሉን ድንበር ተሻግረዉ አፋር ክልል፣ ዞን ሁለት ዉስጥ 6 ቀበሌዎችን አጥቅተዋል መባሉ ወትሮም ዉጥረት የተጫጫነዉን አካባቢ ከዳግም ጦርነት እንዳይከተዉ አስግቷል።የአፋር ክልል መስተዳድርባለፈዉ ሮብ (ጥቅምት 26) ባወጣዉ መግለጫ የትግራይ ክልል ታጣቂዎች በሰላማዊ ሰዎች ላይ ጭምር አደረሱት ያለዉን ጥቃት አጥብቆ አዉግዟል።የትግራይ ክልል ተቃዋሚ ፓርቲ ዴሞክራሲያዊ ስምረት ትግራይ ዛሬ ባወጣዉ መግለጫ ደግሞ «አጥፎ ጠፊ» ያለዉ የትግራይ ክልል ገዢ ፓርቲ ህወሓት፣ ከኤርትራዉ ሻዕቢያ ጋር በመሆን ጦርነት አዉጀዋል ብሏል።



የትግራይ ክልል ጊዚያዊ አስተዳደር ግን ተፈፀመ የተባለዉን ጥቃት አስተባብሏል።ማሕበራዊ መገናኛ ዘዴዎች እንደዘገቡት ደግሞ የኢትዮጵያ የመከላከያ ጦር ትግራይ ዉስጥ የሚገኝ የጦር መሳሪያ ማከማቻ መጋዘንን በሰዉ አልባ አዉሮፕላን ደብድቧል።ደረሱ የተባሉት ጥቃቶች፣ የቃላት ዉግዘትና አፀፋ ዉግዘቱን በተመለከተ ዩሐንስ ገብረ እግዚአብሄርን አነጋግሬዋለሁ።



ነጋሽ መሐመድ



እሸቴ በቀለ

Comments 
In Channel
loading
00:00
00:00
x

0.5x

0.8x

1.0x

1.25x

1.5x

2.0x

3.0x

Sleep Timer

Off

End of Episode

5 Minutes

10 Minutes

15 Minutes

30 Minutes

45 Minutes

60 Minutes

120 Minutes

በትግራይ ክልልና በአካባቢዉ ያንዣበበዉ የጦርነት ሥጋት

በትግራይ ክልልና በአካባቢዉ ያንዣበበዉ የጦርነት ሥጋት

ነጋሽ መሐመድ