በሴቶች ላይ ወሲባዊ ጥቃቶችና ትንኮሳ በመፈጸም የተበየነበት ሀዱሽ ገብረ ሥላሴ ቅባቱ ከብሪታንያ ወደ ኢትዮጵያ ተባረረ
Update: 2025-10-29
Description
የብሪታንያ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር ፣ በስህተት ከታሰረበት ከተለቀቀ፣48 ሰዓታት ከሚጠጋ ጊዜ በኋላ እሁድ ዳግም የታሰረው ተገን ጠያቂው ሀዱሽ ገብረ ሥላሴ ከብሪታንያ ወደ ኢትዮጵያ መባረሩን ዛሬ አስታውቋል። በሌላ በኩል ብሪታንያ በሆቴሎች ውስጥ የምታኖራቸውን ተገን ጠያቂዎች ወደ ቀድሞ ወታደራዊ ጦር ሰፈሮች ለማዛወር ማቀዷን አስታውቃለች።
Comments 
In Channel







