
«ሐይማኖትን መሰረት ያደረገ ጥቃት ይቁም»
Update: 2025-11-01
Share
Description
«ይህ አስነዋሪ ድርጊት የፈጸመትን ወንጀለኞችን ለሕግ በማቅረብ የሕግ የበላይነትን ከማረጋገጥ በተጨማሪም፤ በቀጣይ እንዲህ አይነቱ ህገወጥ ተግባር እንዳይደገም አስፈላጊውን የሕግ ከለላ በመስጠት ሃላፊነታቸውን እንዲወጡ ቋሚ ሲኖዶስ መንፈሳዊ ጥሪውን ያስተላልፋል።»
Comments
In Channel



