Discoverባህልና ወጣቶች | Deutsche Welleበምሥራቅ ወለጋ ኪረሙ ወረዳ ታጣቂዎች ባደረሱት ጥቃት አራት ሰላማዊ ሰዎች ተገደሉ
በምሥራቅ ወለጋ ኪረሙ ወረዳ ታጣቂዎች ባደረሱት ጥቃት አራት ሰላማዊ ሰዎች ተገደሉ

በምሥራቅ ወለጋ ኪረሙ ወረዳ ታጣቂዎች ባደረሱት ጥቃት አራት ሰላማዊ ሰዎች ተገደሉ

Update: 2025-11-05
Share

Description

በምስራቅ ወለጋ ዞን ኪረሙ ወረዳ በደረሰ የታጣቂዎች ጥቃት 4 ሰላማዊ ሰዎች ተገድለው ሌሎች አራት መቁሰላቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ ። ነዋሪዎቹ እንዳሉት ከጥቃቱ በተጨማሪ ታጣቂዎቹ በርካታ የቁም እንስሳት ዘርፈዋል። ስለ ኹኔታው ለዶቼ ቬለ አስተያየየታቸውን ለዶቼ ቬለ የሰጡ ነዋሪዎች የመንስግ የጸጥታ ኃይሎች ሊከላከሉልን አልቻሉም ሲሉ ወቅሰዋል።
Comments 
In Channel
loading
00:00
00:00
x

0.5x

0.8x

1.0x

1.25x

1.5x

2.0x

3.0x

Sleep Timer

Off

End of Episode

5 Minutes

10 Minutes

15 Minutes

30 Minutes

45 Minutes

60 Minutes

120 Minutes

በምሥራቅ ወለጋ ኪረሙ ወረዳ ታጣቂዎች ባደረሱት ጥቃት አራት ሰላማዊ ሰዎች ተገደሉ

በምሥራቅ ወለጋ ኪረሙ ወረዳ ታጣቂዎች ባደረሱት ጥቃት አራት ሰላማዊ ሰዎች ተገደሉ

DW