በአፋር ክልል የተደጋገመው የመሬት መንቀጥቀጥ ያስከተለው ጉዳት
Update: 2025-10-13
Description
በራህሌ ወረዳ በመሬት መንቀጥቀጡ ምክንያት በቡሬ እና ዓስጉቢ ቀበሌዎች በርካታ ቤቶች ፈርሰዋል። በአደጋው ዕድሜው 12 ዓመት የሆነ ልጅ ሕይወት ያለፈ ሲሆን ሌሎች ስድስት ሰዎችም ጉዳት ደርሶባቸዋል። በመሬት መንቀጥቀጡ ከ43 ሺህ በላይ የሚሆኑ ሰዎች ቤታቸው ሙሉ በሙሉ ፈርሶባቸዋል።
Comments
In Channel