በኦሮሚያ ክልል በሰላማዊ ዜጎች ላይ ለሚደርስ ጥቃት ኃላፊነቱን ማን ይውሰድ?
Update: 2025-10-13
Description
ባሳለፍነው ሳምንት መጨረሻ ሐሙስ ማምሻውን በኦሮሚያ ክልል ደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን ሶዶ ዳጪ ወረዳ አከባቢ የሚንቀሳቀሱ የተባሉ ታጣቂዎች በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ምሥራቅ ጉራጌ ዞን ሶዶ ወረዳ ውስጥ በደፈጣ በመግባት በሰላማዊ ዜጎች ላይ የሕይወት እና የንብረት ጉዳት አድርሰዋል።
Comments
In Channel