Discoverባህልና ወጣቶች | Deutsche Welleኢትዮጵያውያንን ጨምሮ በየመን ስደተኞች የተገደሉበት የአሜሪካ ጥቃት “እንደ የጦር ወንጀል” እንዲመረመር አምነስቲ ኢንተርናሽናል ጠየቀ
ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ በየመን ስደተኞች የተገደሉበት የአሜሪካ ጥቃት “እንደ የጦር ወንጀል” እንዲመረመር አምነስቲ ኢንተርናሽናል ጠየቀ

ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ በየመን ስደተኞች የተገደሉበት የአሜሪካ ጥቃት “እንደ የጦር ወንጀል” እንዲመረመር አምነስቲ ኢንተርናሽናል ጠየቀ

Update: 2025-10-31
Share

Description

አሜሪካ በየመን ሳዓዳ እስር ቤት ላይ የፈጸመችው ጥቃት “የሰብአዊ ሕግን የጣሰ” በመሆኑ “እንደ የጦር ወንጀል እንዲመረመር” አምነስቲ ኢንተርናሽናል ጥሪ አቀረበ። ከ100 እስከ 120 ኢትዮጵያውያን በነበሩበት እስር ቤት ላይ በተፈጸመው ጥቃት በርካታ ስደተኞች ተገድለዋል። በሕይወት ከተረፉት ውስጥ ዐይን፣ እጅ እና እግራቸውን ያጡ ይገኙበታል።
Comments 
loading
In Channel
loading
00:00
00:00
1.0x

0.5x

0.8x

1.0x

1.25x

1.5x

2.0x

3.0x

Sleep Timer

Off

End of Episode

5 Minutes

10 Minutes

15 Minutes

30 Minutes

45 Minutes

60 Minutes

120 Minutes

ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ በየመን ስደተኞች የተገደሉበት የአሜሪካ ጥቃት “እንደ የጦር ወንጀል” እንዲመረመር አምነስቲ ኢንተርናሽናል ጠየቀ

ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ በየመን ስደተኞች የተገደሉበት የአሜሪካ ጥቃት “እንደ የጦር ወንጀል” እንዲመረመር አምነስቲ ኢንተርናሽናል ጠየቀ

DW