ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ በየመን ስደተኞች የተገደሉበት የአሜሪካ ጥቃት “እንደ የጦር ወንጀል” እንዲመረመር አምነስቲ ኢንተርናሽናል ጠየቀ
Update: 2025-10-31
Description
አሜሪካ በየመን ሳዓዳ እስር ቤት ላይ የፈጸመችው ጥቃት “የሰብአዊ ሕግን የጣሰ” በመሆኑ “እንደ የጦር ወንጀል እንዲመረመር” አምነስቲ ኢንተርናሽናል ጥሪ አቀረበ። ከ100 እስከ 120 ኢትዮጵያውያን በነበሩበት እስር ቤት ላይ በተፈጸመው ጥቃት በርካታ ስደተኞች ተገድለዋል። በሕይወት ከተረፉት ውስጥ ዐይን፣ እጅ እና እግራቸውን ያጡ ይገኙበታል።
Comments
In Channel




