Discoverባህልና ወጣቶች | Deutsche Welleኢትዮጵያ ውስጥ የተጠለሉ ስደተኞች የረሃብ አደጋ ተጋርጦባቸዋል ተባለ
ኢትዮጵያ ውስጥ የተጠለሉ ስደተኞች የረሃብ አደጋ ተጋርጦባቸዋል ተባለ

ኢትዮጵያ ውስጥ የተጠለሉ ስደተኞች የረሃብ አደጋ ተጋርጦባቸዋል ተባለ

Update: 2025-10-11
Share

Description

በኢትዮጵያ የሚገኙ ስደተኞች ለጋሾች የሚሰጡት ገንዘብ በመቀነሱ የረሐብ አደጋ እንደተጋረጠባቸው በተባበሩት መንግሥታት የዓለም የምግብ መርሐ-ግብር አስጠንቅቋል። ድርጅቱ በበተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች በሚገኙ 27 መጠለያዎች ለሚገኙ 780,000 ስደተኞች የሚሰጠውን የምግብ ርዳታ ከ60 በመቶ ወደ 40 በመቶ ቀንሷል።
Comments 
In Channel
loading
00:00
00:00
x

0.5x

0.8x

1.0x

1.25x

1.5x

2.0x

3.0x

Sleep Timer

Off

End of Episode

5 Minutes

10 Minutes

15 Minutes

30 Minutes

45 Minutes

60 Minutes

120 Minutes

ኢትዮጵያ ውስጥ የተጠለሉ ስደተኞች የረሃብ አደጋ ተጋርጦባቸዋል ተባለ

ኢትዮጵያ ውስጥ የተጠለሉ ስደተኞች የረሃብ አደጋ ተጋርጦባቸዋል ተባለ

DW