የቀድሞው የፈረንሳይ ፕሬዝዳንት ኒኮላ ሳርኮዚ ከእስር ተፈቱ
Update: 2025-11-10
Description
የአምስት ዓመት እስር ተፈርዶባቸው ባለፈው መስከረም ላ ሶንት የተባለ እስር ቤት ከወረዱ 20 ቀን የሆናቸው ሳርኮዚ ተለቀው ዛሬ ቤታቸው ገብተዋል። የ70 ዓመቱ ሳርኮዚ በመስከረም የተበየነባቸውን የ5 ዓመት እስር ከጀመሩ ከሳምንታት በኋላ ዛሬ ጠዋት ነበር ከእስር እንዲለቀቁ ለፍርድ ቤቱ ይግባኝ ያሉት። ሳርኮዚ ዛሬ ከእስር የተለቀቁት በገደብ ነው።
Comments
In Channel




