DiscoverDW | Amharic - Newsየአንጎላ የተኩስ አቁም ጥሪ
የአንጎላ የተኩስ አቁም ጥሪ

የአንጎላ የተኩስ አቁም ጥሪ

Update: 2025-03-16
Share

Description

ፕሬዚዳንቱ ትናንት ቅዳሜ ምሽት ባወጡት መግለጫ «በተኩስ አቁሙ በሲቪሊያዉያን ላይ ሊደርሱ የሚችሉ ጥቃቶችን ጨምሮ አዳዲስ ቦታዎችን ለመቆጣጠር የሚደረጉ ጥረቶችን ማስቆምን»ማካተት ይኖርበታል ብለዋል።

የኮንጎው ፕሬዝዳንት ፌሊክስ ቲሺሴኬዲ ከአማጺው የኤም 23 ታጣቂ ቡድን ጋር ለመደራደር ከአንድ ዓመት በላይ ፈቃደኝነታቸው ሳያሳዩ መቆየታቸው ይነገራል።

ነገር ግን ፕሬዚዳንቱ በቅርቡ ወደ ሉዋንዳ ካደረጉት ጉዞ በኋላ ከአማጽያኑ ጋር ፊት ለፊት ለመነጋገር መዘጋጀታቸውን ካሳወቁ በኋላ አንጎላ የፊታችን ማክሰኞ የሚደረገው እና በርካቶች የሚጠብቁትን ድርድር ታስተናግዳለች።

የኤም 23 አማጽያን ካለፈው ጥር ወር አንስተው በከፈቱት መጠነ ሰፊ የማጥቃት እርምጃ የምስራቃዊ ኮንጎዋ የጎማ ከተማን ጨምሮ በርካታ አካባቢዎችን በቁጥጥራቸው ስር አዉለዋል።

Comments 
In Channel
loading
00:00
00:00
x

0.5x

0.8x

1.0x

1.25x

1.5x

2.0x

3.0x

Sleep Timer

Off

End of Episode

5 Minutes

10 Minutes

15 Minutes

30 Minutes

45 Minutes

60 Minutes

120 Minutes

የአንጎላ የተኩስ አቁም ጥሪ

የአንጎላ የተኩስ አቁም ጥሪ

Tamirat Dinssa Geleta ታምራት ዲንሳ ገለታ