የኢትዮጵያ መንግሥት ከህወሓት እና ከኤርትራ ሲወዛገብ እውነተኛ ንግግር እንዲደረግ ከትግራይ ጥሪ ቀረበ
Update: 2025-10-11
Description
የትግራይ ሲቪል ድርጅቶች “የፖለቲካ ችግሮች ወደ ከፋ ሁኔታ ሳይሸጋገሩ በውይይት እንዲፈቱ” ጠይቀዋል። ድርጅቶቹ “እውነተኛ ንግግር” እንዲደረግ ጥሪ ያቀረቡት የኢትዮጵያ መንግሥት ከህወሓትና ከኤርትራ በኃይል ሲወዛገብ ነው።የሳልሳይ ወያነ ፓርቲ ሊቀ-መንበር የሚመለከታቸው ኃይሎች “ፍላጎታቸውን በኃይል ሳይሆን በንግግር” እንዲያስፈጽሙ ጥሪ አቅርበዋል
Comments
In Channel