የኢትዮጵያ ፌድራል መንግሥት እና ህወሓት ከምርጫ በፊት ፖለቲካዊ ውይይት እንዲጀምሩ ጥሪ ቀረበ
Update: 2025-11-03
Description
በኢትዮጵያ ፌድራል መንግሥት እና በህወሓት መካከል ከምርጫ በፊት ፖለቲካዊ ውይይት እንዲጀመር የአውሮፓ ኅብረት እና የኅብረቱ አባል ሀገራት ጥሪ አቀረቡ። በአዲስ አበባ የሚገኘው የአውሮፓ የዲፕሎማሲ ማኅበረሰብ ጥሪውን ያቀረበው ግጭት የማቆም ሥምምነት የተፈረመበትን ሦስተኛ ዓመት በማስመልከት በጋራ ባወጡት መግለጫ ነው።
Comments
In Channel




