Discoverባህልና ወጣቶች | Deutsche Welleየኢትዮጵያ ፌድራል መንግሥት እና ህወሓት ከምርጫ በፊት ፖለቲካዊ ውይይት እንዲጀምሩ ጥሪ ቀረበ
የኢትዮጵያ ፌድራል መንግሥት እና ህወሓት ከምርጫ በፊት ፖለቲካዊ ውይይት እንዲጀምሩ ጥሪ ቀረበ

የኢትዮጵያ ፌድራል መንግሥት እና ህወሓት ከምርጫ በፊት ፖለቲካዊ ውይይት እንዲጀምሩ ጥሪ ቀረበ

Update: 2025-11-03
Share

Description

በኢትዮጵያ ፌድራል መንግሥት እና በህወሓት መካከል ከምርጫ በፊት ፖለቲካዊ ውይይት እንዲጀመር የአውሮፓ ኅብረት እና የኅብረቱ አባል ሀገራት ጥሪ አቀረቡ። በአዲስ አበባ የሚገኘው የአውሮፓ የዲፕሎማሲ ማኅበረሰብ ጥሪውን ያቀረበው ግጭት የማቆም ሥምምነት የተፈረመበትን ሦስተኛ ዓመት በማስመልከት በጋራ ባወጡት መግለጫ ነው።
Comments 
In Channel
loading
00:00
00:00
x

0.5x

0.8x

1.0x

1.25x

1.5x

2.0x

3.0x

Sleep Timer

Off

End of Episode

5 Minutes

10 Minutes

15 Minutes

30 Minutes

45 Minutes

60 Minutes

120 Minutes

የኢትዮጵያ ፌድራል መንግሥት እና ህወሓት ከምርጫ በፊት ፖለቲካዊ ውይይት እንዲጀምሩ ጥሪ ቀረበ

የኢትዮጵያ ፌድራል መንግሥት እና ህወሓት ከምርጫ በፊት ፖለቲካዊ ውይይት እንዲጀምሩ ጥሪ ቀረበ

DW