የዓለም አቀፉ ቀይመስቀል የመድኃኒት ድጋፍ
Update: 2025-10-11
Description
በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን ከተደረገ ውጊያ በኋላ የከፋ ጉዳት የደረሰባቸውን 16 ቁስለኞች ወደ ሆስፒታሎች ማዘዋወሩን ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ ገለጸ። በውጊያው “በርካታ ሰዎች መገደላቸውን ወይም መቁሰላቸውን” አስታውቋል። የድርጅቱ ሠራተኞች ጉዳት ለደረሰባቸው አካባቢዎች መድኃኒት ያደረሱ ሲሆን በእስር ላይ የሚጎኙትን ጎብኝተዋል።
Comments
In Channel