Discoverባህልና ወጣቶች | Deutsche Welleበጅንካ ከተማ የተከሰተው በሽታ ምንድን ነው?
በጅንካ ከተማ የተከሰተው በሽታ ምንድን ነው?

በጅንካ ከተማ የተከሰተው በሽታ ምንድን ነው?

Update: 2025-11-13
Share

Description

የኢትዮጵያ ጤና ሚኒስቴር በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጅንካ ከተማ «ምንነቱ በመረጋገጥ ላይ ነው» ያለው የሄሞራጂክ ፊቨር መከሰቱን ገልጿል። በበሽታው የተጠረጠሩ ስምንት ሰዎችም እንዳሉ ሚኒስቴሩ አስታውቋል። የጅንካ አጠቃላይ ሆስፒታል ሜዲካል ዳሬክተር ለዶይቸ ቬለ እንዳስረዱት እስካሁን ተመሳሳይ ምልዕክቶች ያሳዩ የስድስት ሰዎች ህይወት አልፏል።
Comments 
loading
In Channel
loading
00:00
00:00
1.0x

0.5x

0.8x

1.0x

1.25x

1.5x

2.0x

3.0x

Sleep Timer

Off

End of Episode

5 Minutes

10 Minutes

15 Minutes

30 Minutes

45 Minutes

60 Minutes

120 Minutes

በጅንካ ከተማ የተከሰተው በሽታ ምንድን ነው?

በጅንካ ከተማ የተከሰተው በሽታ ምንድን ነው?

DW