የኢራንና የዓለም የአቶሚክ ተቆጣጣሪ ድርጅት ዉዝግብ
Update: 2025-11-13
Description
የዓለም የአዉቶሚክ ተቆጣጣሪ ድርጅት (IAEA) ከሶስት ወር በኋላ ባለፈዉ መስከረም ባወጣዉ መግለጫ ግን ኢራን 440.9 ኪሎ ግራም የሚመዝን የተብላላ የዩራኒየም ክምች እንዳላት አስታወቀ።ድርጅቱ እንደሚለዉ የኢራን የዩራኒየም ክምችት 60 በመቶ የነጠረ ወይም የተብላላ ነዉ።ኑክሌር ቦምብ ለማምረት ዩራኒየሙ 90 በመቶ መንጠር ወይም መብላላት አለበት።
Comments
In Channel




