DiscoverDW | Amharic - Newsየአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት ከመንግስት ጋር «አልተደራደርኩም» አለ (የታረመ)
የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት ከመንግስት ጋር «አልተደራደርኩም» አለ (የታረመ)

የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት ከመንግስት ጋር «አልተደራደርኩም» አለ (የታረመ)

Update: 2025-01-30
Share

Description

የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር አልተደራደርኩም አለ።አቶ እስክንድር ነጋ የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት በዉጪ ሸምጋዮች አማካይነት ከመንግሥት ጋር ድርድር ጀምሯል የሚሉ ዘገቦች ሰሞኑን ተሰራጭተዉ ነበር።የድርጅቱ መሪ እስክንድር ነጋ ዛሬ እንዳሉት ግን ድርጅታዉ ድርድር አልጀመረም።ይሁንና የድርጅቱ መሪዎች ሥለ ድርጅቱ ዓላማ፣ በአማራ ክልል ይፈፃማሉ ሥለሚባሉ የጦር ወንጀሎችና ሥለ ሠብአዊ ርዳታ አቅርቦት ከዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ ተወካዮች ጋር መወያየታቸዉን አቶ እስክንድር አስታዉቀዋል።



ነጋሽ መሐመድ



ፀሐይ ጫኔ

Comments 
In Channel
loading
00:00
00:00
x

0.5x

0.8x

1.0x

1.25x

1.5x

2.0x

3.0x

Sleep Timer

Off

End of Episode

5 Minutes

10 Minutes

15 Minutes

30 Minutes

45 Minutes

60 Minutes

120 Minutes

የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት ከመንግስት ጋር «አልተደራደርኩም» አለ (የታረመ)

የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት ከመንግስት ጋር «አልተደራደርኩም» አለ (የታረመ)

ነጋሽ መሐመድ