DiscoverDW | Amharic - Newsቃለ-መጠይቅ ከኢ/ኦ/ተ/ቤተክርስቲያን ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ አቡነ ጴጥሮስ ጋር
ቃለ-መጠይቅ ከኢ/ኦ/ተ/ቤተክርስቲያን ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ አቡነ ጴጥሮስ ጋር

ቃለ-መጠይቅ ከኢ/ኦ/ተ/ቤተክርስቲያን ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ አቡነ ጴጥሮስ ጋር

Update: 2023-02-14
Share

Description

የኢትዮጵያ ኦርቶዶ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከሲኖዶሱ ቀኖና እና ዶግማ ውጪ መፈጸሙን ያወገዘችው በሦስት ሊቃነ ጳጳሳት የተመሠረተ የኦሮሚያ እና ብሔር ብሔረሰቦች ሲኖዶስ ጉዳይ ማወዛገቡን ቀጥሏል። የቤተክርስቲያኒቱ መሪ አባቶች ከመንግሥት ባለሥልጣናት ጋር ውይይት ካደረጉበት ካለፈው ዓርብ ዕለት ወዲህም አዲስ አበባ ላይ ሳይቀር የቤተክርስቲያኒቱ ሰባኪያን እና ምዕመናን የመታሰራቸው ዜናም እየተሰማው ነው። መንግሥት በውስጥ አሠራሬ አይግባ ሲል የቤተክርስቲያኒቱ ሲኖዶስ አቤቱታውን ካሰማ በኋላ ጠቅላይ ሚኒስትሩን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት ከሊቃነጳጳሳት ጋር ተወያይተው፤ ውጤቱም አዎንታዊ እንደሆነ በቤተክርስቲያኒቱ አባቶች ተገልጾ ነበር። አሁንም ግን የረገበ ነገር አይታይም። በጉዳዩ ላይ ሸዋዬ ለገሠ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ እና የኒዎርክና አካባቢው ሊቀጳጳስ የሆኑትን አቡነ ጴጥሮስ አነጋግራለች።



ሸዋዬ ለገሠ



ማንተጋፍቶት ስለሺ

Comments 
In Channel
loading
00:00
00:00
x

0.5x

0.8x

1.0x

1.25x

1.5x

2.0x

3.0x

Sleep Timer

Off

End of Episode

5 Minutes

10 Minutes

15 Minutes

30 Minutes

45 Minutes

60 Minutes

120 Minutes

ቃለ-መጠይቅ ከኢ/ኦ/ተ/ቤተክርስቲያን ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ አቡነ ጴጥሮስ ጋር

ቃለ-መጠይቅ ከኢ/ኦ/ተ/ቤተክርስቲያን ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ አቡነ ጴጥሮስ ጋር