DiscoverDW | Amharic - Newsኢትዮጵያ ውስጥ ኢንተርኔት እንደታገደ ነው
ኢትዮጵያ ውስጥ ኢንተርኔት እንደታገደ ነው

ኢትዮጵያ ውስጥ ኢንተርኔት እንደታገደ ነው

Update: 2023-02-14
Share

Description

ኢትዮጵያ ውስጥ ዛሬም የኢንተርኔት አገልግሎት እንደተገደበ ነው። መንግሥታዊው ኢትዮ ቴሌኮምም ሆነ በቅርቡ ዘርፉን የተቀላቀለው የኬንያው ሳፋሪኮም የሚያቀርቡት መደበኛ የኢንተርኔት አገልግሎት አዲስ አበባን ጨምሮ እንደተገደበ ነው። ኢትዮጵያ ውስጥ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ተገልጋይ ያላቸው ፌስቡክ፣ ቴሌግራም፣ ዩቲዩብ፤ ቲክ ቶክ እና ሜሴንጀር የተባሉ መተግበሪያዎች እየሠሩ አይደለም። በዙር አዙር ግን የኢንተርኔት አፈናውን፤ አለኢም ገደቡን የተወሰኑ ሰዎች አልፈው መጠቀም ችለዋል። በተለይ Virtual Private Network ( VPN ) እና Psiphone የተባሉ መተግበሪያዎች ኢትዮጵያ ውስጥ በስፋት ጥቅም ላይ ይውላሉ። እነሱም ቢሆኑ ግን አገልግሎት ላይ ሲውሉ ከወትሮው በተለየ ብዙ ገንዘብ ለኢንተርኔት ያስወጣሉ።



ሰለሞን ሙጬ



ማንተጋፍቶት ስለሺ



ሸዋዬ ለገሰ

Comments 
In Channel
loading
00:00
00:00
x

0.5x

0.8x

1.0x

1.25x

1.5x

2.0x

3.0x

Sleep Timer

Off

End of Episode

5 Minutes

10 Minutes

15 Minutes

30 Minutes

45 Minutes

60 Minutes

120 Minutes

ኢትዮጵያ ውስጥ ኢንተርኔት እንደታገደ ነው

ኢትዮጵያ ውስጥ ኢንተርኔት እንደታገደ ነው